በ1951 የስድስት አመት ህጻን እያለ የተሰረቀው ህጻን የእህቱ ልጅ ባደረገችው ብርቱ ፍለጋ ከተጠፋፋው ወንድሙ ጋር ሊገናኝ ችሏል በ1951 የስድስት አመት ህጻን እያለ የተሰረቀው ህጻን የእህቱ ልጅ ...
የዩክሬን አየር ኃይል ቡድን ከተተኮሱት 80 የሩሲያ ድሮኖች ውስጥ 71ዱን እሁድ ሌሊቱን ማውደሙን የዩክሬን አየር ኃይል አስታውቋል። አየር ኃይሉ በቴሌግራም ገጹ እንደገለጸው ሌሎች ስድስት ድሮኖች ...
የሃማስ የፖለቲካ ቢሮ አባሉ ኢዛት አል ሪሸቅ በበኩላቸው እስራኤል የአልጀዚራ የራማላህ ቢሮው እንዲዘጋ የወሰነችው የቴሌቪዥን ጣቢያው “እስራኤል በሃይል በያዘቻቸው የፍልስጤም ይዞታዎች የምታደርሰውን ...
"ምክትል ፕሬዝደንት ካማላ ሀሪስ ከትራምፕ ጋር ለሁለተኛ ጊዜ መድረክ ለመጋራት ዝግጁ ናቸው። ሲኤንኤን ያቀረበውን ግብዣ ተቀብለዋል። ትራምፕ ለዚህ ክርክር ከመስማማት ወደኋላ ማለት አልነበረባቸውም" ...
ከጥቂት ስአታት በፊት በወጡት ዘገባዎች ግን ከሚቴን ጋዝ አፈትልኮ መውጣት ጋር በተያያዘ የተፈጠረው ፍንዳታ የ51 ሰዎችን ህይወት መቅጠፉ ተመላክቷል፤ አራት ሰዎችንም ከአደጋው ስፍራ በማውጣት ...
ኡጋንዳን ለረጅም ጊዜ የመሩት ፕሬዝደንት ዮሪ ሙሴቬኒ ልጅ በ2026 በሚካሄደው ምርጫ ለመወዳደር ይዞት የነበረውን እቅዱን መተውን በትናንትናው እለት ተናግረዋል። ሀገሪቱን ለ38 አመታት የመሩት ...
የእስራኤል ጦር በበኩሉ አብዛኞቹ የሄዝቦላህ ሮኬቶች (105) ተመተው መውደቃቸውንና የተወሰኑት ቤቶችን መምታታቸውን ገልጿል። ይሁን እንጂ በጥቃቱ ስለደረሰው ጉዳት በዝርዝር አልጠቀሰም። ...
ዩክሬን መንግስት እና ወታደራዊ ባለስልጣናት የቴሌግራም መተግበሪያን በመንግስት መሳሪያዎች ላይ እንዳይጠቀሙበት እግድ ጥላለች። የሀገሪቱ ብሔራዊ የደህንነት እና የመከላከያ ምክር ቤት (አርኤንቢኦ) ...
ቀጣናዊ ውጥረቱ እና ኢራን ሩሲያን እያስታጠቀች ነው የሚለው ክስ እያየለ ባለበት በዚህ ወቅት ኢራን አዲስ ባለስቲክ ሚሳይል እና ድሮን ዛሬ በተካሄደው ወታደራዊ ትርኢት ላይ ይፋ ማድረጓን ኤኤፍፒ ...
የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ እና የአለምአቀፍ ትብብር ሚኒስቴር ህገወጥ የጦር መሳሪያዎች እና ተተኳሾች በኢትዮጵያ ግዛት በኩል ወደ ፑንትላንድ መግባታቸውን እንደሚያወግዝ ገልጿል የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ እና ...
በሀንጋሪ መዲና ቡዳፔስት ከተማ ትኖራለች የተባለችው ይህች ሴት በሊባኖስ የፈነዱት የኮሙንኬሽን መሳሪያዎችን ኩባንያዋ እንዳልሰራቸው እና የእሷ ስራ ምርቶቹን የማስተላለፍ ስራ ብቻ እንደነበርም ...
ዘለንስኪ ዩክሬንን እየጎበኙ ካሉት የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዝደንት ኡርዙላ ቮን ደር ሊየን ጋር ሆነው በሰጡት መግለጫ ዩክሬን ለአየር ጥቃት መከላከያ፣ ለኃይል እና ለሀገር ውስጥ መሳሪያ ግዥ ...